ኢየሱስ ይልቃል!

“ከመላዕክት ይልቅ እጅግ የሚበልጥ ስምን በወረሰ መጠን እንዲሁ ከእነርሱ አብዝቶ ይበልጣል!”

  • Home
  • ፍታቴ
    • የብሉይ ኪዳን ሐቲት
    • የአዲስ ኪዳን ሐቲት
  • መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነገረ-መለኮት
    • የቅዱሳት መጻሕፍት ትራኬ
    • የቀዳሚው ኪዳን ነገረ-መለኮት
    • የአዲስ ኪዳን ነገረ-መለኮት
  • ሥልታዊ ነገረ-መለኮት
    • ትምህርተ እግዚአብሔር
      • የእግዚአብሔር ሉዓላዊነት
      • የእግዚአብሔር መንግሥት
    • ትምህርተ-ቅዱሳት መጻሕፍት
      • የመጽሐፍ ቅዱስ ባህሪያት
    • ትምህርተ አስተርእዮ
    • ትምህርተ ክርስቶስ
    • ትምህርተ ድነት
    • ትምህርተ ዘመነ ፍጽመት
  • ሥነ አፈታት
  • ወንጌል
  • መጣጥፎች
  • About
    • About Me
    • A call to return to the center!
    • About this blog site
    • Mission Statement
    • Faith Statements
    • The Overarching Theme
    • Feedback/Questions
  • Home
  • ፍታቴ
    • የብሉይ ኪዳን ሐቲት
    • የአዲስ ኪዳን ሐቲት
  • መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነገረ-መለኮት
    • የቅዱሳት መጻሕፍት ትራኬ
    • የቀዳሚው ኪዳን ነገረ-መለኮት
    • የአዲስ ኪዳን ነገረ-መለኮት
  • ሥልታዊ ነገረ-መለኮት
    • ትምህርተ እግዚአብሔር
      • የእግዚአብሔር ሉዓላዊነት
      • የእግዚአብሔር መንግሥት
    • ትምህርተ-ቅዱሳት መጻሕፍት
      • የመጽሐፍ ቅዱስ ባህሪያት
    • ትምህርተ አስተርእዮ
    • ትምህርተ ክርስቶስ
    • ትምህርተ ድነት
    • ትምህርተ ዘመነ ፍጽመት
  • ሥነ አፈታት
  • ወንጌል
  • መጣጥፎች
  • About
    • About Me
    • A call to return to the center!
    • About this blog site
    • Mission Statement
    • Faith Statements
    • The Overarching Theme
    • Feedback/Questions

Log In

Newsletter

Categories

  • Articles (39)
  • Blog (63)
  • Featured_Videos (5)
  • GOSPEL (18)
  • HEBREWS (11)
  • KOG (12)
  • Media Posts (64)
    • Audio Posts (61)
      • ትምህርተ ክርስቶስ (6)
      • ትምህርተ-ቅዱሳት መጻሕፍት (14)
      • ትምህርተ-ድነት (4)
        • ወንጌል (3)
      • የመጽሐፍ-ጥናት (29)
        • ብሉይ ኪዳን (2)
          • ሕዝቅኤል (2)
        • አዲስ-ኪዳን (27)
          • 1 ተሰሎንቄ (1)
          • ምጋቤ መልእክታት (2)
          • ቆላስያስ (2)
          • ኤፈሶን (2)
          • እብራውያን (2)
          • ዕብራውያን (13)
          • የማቴዎስ-ወንጌል (1)
          • የዮሐንስ-ወንጌል (3)
          • ገላትያ (2)
    • Video Posts (13)
  • WOG (13)
  • YHWH (13)
  • መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነገረ-መለኮት (BT) (17)
    • የቀዳሚው ኪዳን ነገረ-መለኮት (3)
    • የቅዱሳት መጻሕፍት ትራኬ (2)
    • የአዲስ ኪዳን ነገረ-መለኮት (11)
  • ምክር ከቃሉ (1)
  • ትምህርተ መለኮት/ Theology (49)
    • ትምህርተ ሐጥያት (1)
    • ትምህርተ መንፈስ ቅዱስ (1)
    • ትምህርተ ሥነ-ፍጥረት (1)
    • ትምህርተ ሰብዕ (2)
    • ትምህርተ ቤተ/ክርስቲያን (1)
    • ትምህርተ አስተርእዮ (4)
    • ትምህርተ እግዚአብሔር (16)
      • ሕያው እግዚአብሔር (5)
      • የእግዚአብሔር ሉዓላዊነት (9)
      • የእግዚአብሔር መንግሥት (9)
    • ትምህርተ ክርስቶስ (11)
    • ትምህርተ ዘመነ ፍጽመት (8)
    • ትምህርተ ድነት (19)
      • ወንጌል (15)
  • ትምህርተ-ቅዱሳት መጻሕፍት (25)
    • የመጽሐፍ ቅዱስ ባህሪያት (9)
    • የመጽሐፍ ቅዱስ አፈታት (12)
  • ጥቅስ (24)
    • 2ኛ ጢሞቴዎስ (1)
    • ማቴዎስ ወንጌል (2)
    • ሮሜ (2)
      • ምዕራፍ 5 (2)
    • ኢሳያስ (3)
      • ምዕራፍ 55:1 (1)
    • ዕብራውያን (13)
    • ዮሐንስ ወንጌል (3)
  • ፍታቴ/ Exegesis (23)
    • የብሉይ ኪዳን ሐቲት (6)
    • የአዲስ ኪዳን ሐቲት (16)

አምስቱ የመስቀሉ ሙግቶች

ምን ነክቶን ይሆን እንዲህ የደነዘዝነው? የተሰቀለ-ክርስቶስ ደምቆ ካልተሳለ ‹ይህ መንፈስ›፣ መንፈስ ቅዱስ አይደለም፣ ይህ ወንጌል የክርስቶስ ወንጌል አይደለም ብለን መድፈር የነበረበን ትናንት ነበር። ዛሬ ከመቼውም በላይ አስጊ ደረጃ ላይ ነን። ይህ የተሰቀለ-ክርስቶስና የተስፋው መንፈስ ትሥሥርነት በዘመናችን በሰፊው ጠይቀን በሰፊው መመለስ ያለብን ጥያቄ ነው። በጳውሎስ ቃል “ተቆርቋሪዎች ሁኑ” ይለናል (ገላ 4:18)። አሊያ “ነገሩን በዝምታ ታልፉታላችሁ” (2 ቆሮ 11:4)። ክርስቶስን ያዩ የነበሩ አይኖች ሲፈሱ፣ የተሰቀለ-ክርስቶስ ከፊታችን ዘወር ብሎ በሌላ ሲተካ፣ ጉዳዩን በቸልተኝነት አይተናል። ጌታ ሆይ ማረን!

  • Blog,  Video Posts

    Video Resources

    2015/08/06 / No Comments

    A series of video posts on several topics.

    Read More
    Samson Tilahun

    You May Also Like

    በልጅ አንደበት ተናገረን፡ ወንጌልና አስተርዕዮ በእብራውያን መልዕክት (ክፍል-1)

    2019/02/11

    Confessing Jesus as the Son of God: In Christian and Muslim Context

    2016/02/03

    Martin Luther: A Reformer, Theologian and bible Translator, Part 3

    2015/06/14
  • Articles,  Blog

    Treasures and Perspectives

    2015/07/08 / No Comments

    The word treasures is an interesting word, for it denotes that behind an object there is a certain value. Everything that we see around us has a certain money value to it: everything! It is a matter of knowing and discerning. The choice is always present: the pursuit of the present–temporary pleasures or the pursuit of the Kingdom. Pleasures for the long hall are not usually exciting. Only those who have eyes to see, mature in Christ, recognizes it. the things we suffer for the sake of Christ and, the prices that we pay for obedience that leads to conformity to Christ, are matters of perspective. If I set eternity…

    Read More
    Samson Tilahun

    You May Also Like

    ነገረ-ክርስቶስ በዕብራውያን መልዕክት: መቅድም

    2019/02/11

    መስቀልና አስተርዕዮተ-እግዚአብሔር

    2019/05/07

    Age Segregated Ministries: Borrowing a cultural construct?

    2015/04/28
  • Audio Posts,  YHWH,  ትምህርተ ዘመነ ፍጽመት,  የአዲስ ኪዳን ሐቲት

    009-010: የባረከን አባትና አምላክ ይባረክ – ኤፌ. 1:3 (የኤፌሶን ምዕራፍ አንድ ጥናት)

    2015/06/26 / No Comments

    “Blessed be the God and the father of our Lord Jesus Christ…” (Eph. 1:3; Cf. 2 Co 1:3; 1 Pe 1:3). [su_note note_color=”#efeeee”][/su_note] Prayers have context. Growing up most of us heard and prayed “Our Father in heaven hallowed be your name….” Communal prayers, such as the Lord’s Prayer are designed to both teach and preserve important summary of faith to the next generation. The Lord’s Prayer is such prayer designed to summarize the message of the kingdom, the message of the gospel. Likewise, if we were growing up in biblical times, we would have prayed daily two common Jewish prayers. The first one is provoked in prayers known as…

    Read More
    Samson Tilahun

    You May Also Like

    009-005: የማይዋሽ እግዚአብሔር የሰጠው ተስፋ (ፍጻሜ ገንዘቡ የሆነ ሕዝብ P5)

    2015/03/05

    009-002: Deserving of Full Acceptance – Essentials of Our Faith!

    2014/10/20

    የክብር ጎዳና፡ ሕልወተ-ክርስቶስና የመስቀሉ ተልዕኮ

    2013/07/31
  • Articles,  Blog

    God’s Revelation and Theology: Thinking his thoughts after him

    2015/06/25 / No Comments

    We discover God! We don’t invent God. No one can discover God, unless he discloses himself. He disclosed himself to us through the Lord Jesus Christ, who himself is the revelation of God. The call of every christian is then to know who God is by paying attention to what He told us about himself. Deeply thinking about God and the Son of God who came to reveal the glory and the identity of our God, as he redeem us through His cross, is the call of every mature believer (1 Cor. 2:6-16). Thinking his thoughts after him and letting his thoughts (his revelation) permeate and transform every aspect of…

    Read More
    Samson Tilahun

    You May Also Like

    -6- ማዕከላዊ ወንጌል ክርስቶስን ማዕከል ያደረገ ነው!

    2013/11/21

    -3- ወንጌል በአዲስ ኪዳን:- ወንጌል የብሉይ ተስፋ ፍጻሜ ነው!

    2013/11/13

    GOD IS OUR PROBLEM AND GOD IS OUR SALVATION

    2015/08/20
  • Articles,  Blog

    Martin Luther: A Reformer, Theologian and Bible Translator, Part 4

    2015/06/15 / No Comments

    Here is an oil painting by Lucas Cranach the Elder in 1547, entitled “The Wittenberg Altarpiece“. The congregation’s eyes are fixated upon the crucified Christ, as Luther’s outstretched arm single out Christ and his other hand rest on the Word of God. Cranach tells us that the success of the preacher is measured by how much the preacher points to Christ in his preaching by upholding the Word of God. [su_quote]For I decided to know nothing among you except Jesus Christ and him crucified.[/su_quote] Lucas Cranach was a loyal friend of Luther and who in 1525, stood as his Best Man when Luther married his life long partner Katharina von…

    Read More
    Samson Tilahun

    You May Also Like

    Martin Luther: A Reformer, Theologian and bible Translator, Part 3

    2015/06/14

    ቁጣው ተወግዶልሻልና ተነሺ! – ክፍል አንድ

    2019/04/19

    -5- ወንጌል በመጀመሪያይቱ ቤተክርስቲያን ሕይወት፡ የወንጌልን ንጽሕናና ቀዳሚነት አጥብቆ መያዝ

    2013/11/17
  • Articles,  Blog

    Martin Luther: A Reformer, Theologian and bible Translator, Part 3

    2015/06/14 / No Comments

    “For I am not ashamed of the gospel, for it is the power of God for salvation to everyone who believes, to the Jew first and also to the Greek. For in it the righteousness of God is revealed from faith to faith; as it is written, “BUT THE RIGHTEOUS man SHALL LIVE BY FAITH.” (Ro 1:16–17: NASB) Luther hated the very idea of the ‘justice of God’. Because more than all of us he understood what it means. If God is to be just over us, woe to us! That was exactly what he felt day and night. The terror consumed him. God had given him eyes to see…

    Read More
    Samson Tilahun

    You May Also Like

    Martin Luther: A Reformer, Theologian and bible Translator, Part 1

    2015/06/14

    Nicene-Constantinople Creed (A.D. 325-381): Part 1

    2015/08/20

    Treasures and Perspectives

    2015/07/08
  • Articles,  Blog

    Martin Luther: A Reformer, Theologian and bible Translator, Part 2

    2015/06/14 / No Comments

    For the LORD is a great God, and a great King above all gods: “Luther is now to be seen as a convicted heretic. He has 21 days from the 15th of April. After that time, no one should give him shelter. His followers also are to be condemned, and his books will be erased from human memory” This was the edict resulted from the trial of Luther: Luther’s cause “will be erased from memory” By God’s help, the reverse has become true. Luther’s humble beginning restored the true Gospel of Christ. Luther made two enemies in high places. First, as we saw Luther refused to recant before the newly…

    Read More
    Samson Tilahun

    You May Also Like

    ባሪያዬ ይከብራል ከፍ ከፍም ይላል

    2019/05/07

    Nicene-Constantinople Creed (A.D. 325-381): Part 1

    2015/08/20

    -5- ወንጌል በመጀመሪያይቱ ቤተክርስቲያን ሕይወት፡ የወንጌልን ንጽሕናና ቀዳሚነት አጥብቆ መያዝ

    2013/11/17
  • Articles,  Blog

    Martin Luther: A Reformer, Theologian and bible Translator, Part 1

    2015/06/14 / No Comments

    Many times, we get to hear fragments of Martin Luther’s life and ministry. But the more I know the ‘man’ Luther, who is complex and interesting in many ways, a bible professor, an ex-priest, a reformer, a national icon and family model for German families, who introduced the modern form of family devotion around dinner table, a bible translator, a song writer, and at times a very funny man. He was a fierce debater, I beseech you not to disagree with Luther; I suggest you read his letter to Zwingli, another reformer from Swiss with whom he disagreed on the nature of the Lord’s Supper. (Both Luther and Zwingli never…

    Read More
    Samson Tilahun

    You May Also Like

    -2- ወንጌል የብሉይ ኪዳን ተስፋና የመንግሥቱ የድል-ምስራች ዜና ነው

    2013/11/07

    የዐደራ ኑዛዜ ክፍል አንድ፡ በወንጌል ዙሪያ የተደራጀ ሕይወትና ማንነት

    2022/03/27

    What is the Gospel? The Centrality of the Gospel (Part 1)

    2013/07/04
  • Audio Posts,  YHWH,  ትምህርተ ዘመነ ፍጽመት,  ኤፈሶን,  የአዲስ ኪዳን ሐቲት

    009-010: የመጥራቱ ተሥፋ ምን እንደሆን ታውቁ ዘንድ (የኤፌሶን ምዕራፍ አንድ ጥናት)

    2015/04/29 / No Comments

    ስለዚህ እኔ ደግሞ በእናንተ ዘንድ ስለሚሆን በጌታ በኢየሱስ ስለ ማመንና ለቅዱሳን ሁሉ ስለሚሆን መውደድ ሰምቼ፥ ስለ እናንተ እያመሰገንሁ ስጸልይ ስለ እናንተ ማሳሰብን አልተውም፤ የክብር አባት የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ እርሱን በማወቅ የጥበብንና የመገለጥን መንፈስ እንዲሰጣችሁ እለምናለሁ። [jwplayer player="2" playlistid="3807"] ይህም የልባችሁ ዓይኖች ሲበሩ የመጥራቱ ተስፋ ምን እንዲሆን በቅዱሳንም ዘንድ ያለው የርስት ክብር ባለ ጠግነት ምን እንዲሆን ለምናምን ከሁሉ የሚበልጥ የኃይሉ ታላቅነት ምን እንዲሆን ታውቁ ዘንድ ነው፤ ክርስቶስንም ከሙታን ሲያስነሣው ከአለቅነትና ከሥልጣንም ከኃይልም ከጌትነትም ሁሉ በላይና በዚህ ዓለም ብቻ ሳይሆን ነገር ግን ሊመጣ ባለው ዓለም ደግሞ ከሚጠራው ስም ሁሉ በላይ በሰማያዊ ስፍራ በቀኙ ሲያስቀምጠው በክርስቶስ ባደረገው ሥራ የብርታቱ ጉልበት ይታያል፤ ሁሉንም ከእግሩ በታች አስገዛለት ከሁሉ በላይም ራስ እንዲሆን ለቤተ ክርስቲያን ሰጠው።…

    Read More
    Samson Tilahun

    You May Also Like

    009-009: በወንጌል የተቃኘ ተስፋ-ስለዚህ ተስፋ በወንጌል የእውነት ቃል አስቀድማችሁ ሰማችሁ

    2015/04/02

    “የትምህርተ-ቅዱሳት መጻሕፍት” ትምህርቶች በቅደም ተከተል

    2013/07/09

    009-005: የማይዋሽ እግዚአብሔር የሰጠው ተስፋ (ፍጻሜ ገንዘቡ የሆነ ሕዝብ P5)

    2015/03/05
  • Articles,  Blog

    Age Segregated Ministries: Borrowing a cultural construct?

    2015/04/28 / No Comments

    Worldview Questions The difficulty with worldview is that one does not see it, but then one cannot see everything else with out it. We must resist adapting neither a separatist nor a syncretic worldview towards the cultural war. A separatist worldview says “I form my own culture”. This was the solution adapted by the Essenes of the New Testament period to the monasticism of early Christianity, after the conversion of Constantine. On the other hand, a syncretic worldview says “I integrate the best of the two cultures”. This would be the position of the Sadducee and most of the Medieval church. However the church must engage the culture (may we…

    Read More
    Samson Tilahun

    You May Also Like

    በወንጌል የተቃኘ እምነትና አስተምሕሮት!

    2013/09/27

    GOD IS OUR PROBLEM AND GOD IS OUR SALVATION

    2015/08/20

    I AM WHO I AM: Appropriate and Inappropriate Languages about God and Christ

    2016/05/31
  • Audio Posts,  YHWH,  ቆላስያስ,  ትምህርተ ዘመነ ፍጽመት,  የአዲስ ኪዳን ሐቲት

    009-009: በወንጌል የተቃኘ ተስፋ-ስለዚህ ተስፋ በወንጌል የእውነት ቃል አስቀድማችሁ ሰማችሁ

    2015/04/02 / No Comments

    ይህ ተስፋ ይዘት ያለው ተስፋ ነው፤ የዚህም ተስፋ ይዘት ከኤጳፍራ የሰሙት ወንጌል ነው እርሱም የእውነት ቃል ነው። ወንጌል ሰዎችን ወደ እ/ር መንገሥት የሚያስገባ መሿለኪያ ብቻ አይደለም። ወንጌል የክርስትና መሰረት ነው። ይህ ወንጌል ለቆላስያስ አማኞች "የሰማችሁት፤ የተቀበላችሁት’ እንዲሁም ደግሞ ሐዋርያው የወንጌል ግዴታቸውን ይህም "ተመሰርታችሁ፤ ተደላድላችሁ..." ምክኒያቱም ወንጌል ሐያል የእ/ር ቃል ነው (1:25) የክርስቶስ ቃል ነው (3:16) ከዚህ የተነሳ ሃያልነቱን በሚያስገርሙ ሰው-መሰል ገላጭ ቃላት ይገልጠዋል “በዓለም ዙሪያ እየሰራ ያለ ሐይል ነው”። ምንም እንኳ ሐዋርያው በቆላስያስ እግሩ ረግጦ ባያውቅም ይህ ወደ አሕዛብ መንደር በአገልጎቱ መቀጣጠል የጀመረው የወንጌል ቃል እንደሰደድ እሳት እይተቀጣጠለና እንደ እንጉዳይ እየፈላ በመሆኑ “በመንፈስ ከእናንተ ጋር ነኝ” ማለት ይችላል። "በእግዚአብሔር የምትወደዱ ወንድሞች ሆይ፥ እንደ ተመረጣችሁ አውቀናልና። ወንጌላችን በኃይልና በመንፈስ ቅዱስ በብዙ…

    Read More
    Samson Tilahun

    You May Also Like

    The Nature and The Person of God_A class discussion

    2014/06/14

    009-01: The Person of YHWH:- To know Him is to have Eternal Life

    2014/10/14

    008_07 የእግዚአብሔር ሉዓላዊነትና የመንግስቱ መገለጥ (Audio)

    2013/11/03
  • Audio Posts,  YHWH,  ቆላስያስ,  ትምህርተ ዘመነ ፍጽመት,  የአዲስ ኪዳን ሐቲት

    009-008: በወንጌል የተቃኘ የቃል-ኪዳን ሕይወት፡ እምነት ፍቅርና ተስፋ (ፍጻሜ ገንዘቡ የሆነ ሕዝብ P8)

    2015/03/19 / No Comments

    ስለ እናንተ በምንጸልይበት ጊዜ፥ የጌታችንን የኢየሱስን አባት እግዚአብሔርን ሁልጊዜ እናመሰግናለን፤ ምክኒያቱም በክርስቶስ ኢየሱስ ስላላችሁ እምነትና ለቅዱሳንም ሁሉ ስላላችሁ ፍቅር ሰምተናል[ἀκούσαντες τὴν πίστιν ὑμῶν ἐν Χριστῷ Ἰησοῦ καὶ τὴν ἀγάπην ἣν ἔχετε εἰς πάντας τοὺς ἁγίους]ሐዋርያው ወደ ምሥጋናና ወደ ልመና ጸሎት ያነሳሳው ስለ ቆላስያስ ሰዎች የሰማው ነገር ነው፦ በክርስቶስ ኢየሱስ ስላላችሁ እምነት፦ ይህ የቆላስያስ ሰዎች በክርስቶስና በወንጌሉ ላይ ያለ እምነታቸውን ያሳያል፤ ይህም በወንጌል ሀይል አማካይነት ነው። የሚያድን እምነት[ችሁ] Romans 4:1-14) የእግዚአብሔር ሥጦታ ነው። ይህ እምነት በክርስቶስ ከመሆን የተነሳ የተገኘ መሆኑን ይጦቁመናል። ይህም “በ” የሚለው ቃል ከክርስቶስ ጋር ያለን አንድነታችንን ይጦቁማል። ለዚህ ማብራሪያ የሚቀጥለውን እንይ::

    Read More
    Samson Tilahun

    You May Also Like

    009-01: The Person of YHWH:- To know Him is to have Eternal Life

    2014/10/14

    009-010: የመጥራቱ ተሥፋ ምን እንደሆን ታውቁ ዘንድ (የኤፌሶን ምዕራፍ አንድ ጥናት)

    2015/04/29

    009-005: የማይዋሽ እግዚአብሔር የሰጠው ተስፋ (ፍጻሜ ገንዘቡ የሆነ ሕዝብ P5)

    2015/03/05
  • Audio Posts,  YHWH,  ትምህርተ ዘመነ ፍጽመት,  ገላትያ

    009-007: የአብርሃም በረከት ለአሕዛብ ይደርስ ዘንድ-የመንፈስ ተስፋ! (ፍጻሜ ገንዘቡ የሆነ ሕዝብ P7)

    2015/03/12 / No Comments

    [sz-ytvideo url=”https://www.youtube.com/watch?v=7GresI587xQ” theme=”dark” cover=”local” responsive=”y” autoplay=”n” loop=”n” fullscreen=”y” disablekeyboard=”n” disableiframe=”n” disablerelated=”n” delayed=”n” schemaorg=”n” /] Christ redeemed us from the curse of the law by becoming a curse for us—for it is written, “Cursed is everyone who is hanged on a tree”— so that in Christ Jesus the blessing of Abraham might come to the Gentiles, so that we might receive the promised Spirit through faith. (Galatians 3:13–14)Our final hope centers up on the the revelation of the glory of God and restoration of all that is affected by sin, and idolatry. Therefore Our final hope centers upon the glory of God Our final hope is a fulfillment of God’s promises,…

    Read More
    Samson Tilahun

    You May Also Like

    009-004: We exult in our suffering- The outworking of glory in our present sanctification (ፍጻሜ ገንዘቡ የሆነ ሕዝብ – ክፍል 2)

    2014/11/03

    009-01: The Person of YHWH:- To know Him is to have Eternal Life

    2014/10/14

    009-008: በወንጌል የተቃኘ የቃል-ኪዳን ሕይወት፡ እምነት ፍቅርና ተስፋ (ፍጻሜ ገንዘቡ የሆነ ሕዝብ P8)

    2015/03/19
  • Audio Posts,  YHWH,  ትምህርተ ዘመነ ፍጽመት,  የአዲስ ኪዳን ሐቲት,  የዮሐንስ-ወንጌል,  ዮሐንስ ወንጌል

    009-006: ሙታን የእግዚአብሔርን ልጅ ድምጽ የሚሰሙበት ጊዜ ይመጣል! አሁንም መጥቷል! (ፍጻሜ ገንዘቡ የሆነ ሕዝብ P6)

    2015/03/12 / No Comments

    [su_youtube url=”https://www.youtube.com/watch?v=Kk87X5mQfhc”] Our Christian hope entails Resurrection Existence Resurrected bodies New heaven and new earth, our home of righteousness (Rev. 21-22) Sabbath rest (Heb. 3-4) Perfected vision and fellowship The above blessings however have begun here on this evil age, while we are in it. Therefore at present we posses eternal life, resurrection power, sabbath rest and a realized vision of and fellowship with God. So Jesus said to them, “Truly, truly, I say to you, the Son can do nothing of his own accord, but only what he sees the Father doing. For whatever the Father5 does, that the Son does likewise. For the Father loves the Son and…

    Read More
    Samson Tilahun

    You May Also Like

    008_07 የእግዚአብሔር ሉዓላዊነትና የመንግስቱ መገለጥ (Audio)

    2013/11/03

    009-010: የባረከን አባትና አምላክ ይባረክ – ኤፌ. 1:3 (የኤፌሶን ምዕራፍ አንድ ጥናት)

    2015/06/26

    009-004: We exult in our suffering- The outworking of glory in our present sanctification (ፍጻሜ ገንዘቡ የሆነ ሕዝብ – ክፍል 2)

    2014/11/03
  • Audio Posts,  YHWH,  ትምህርተ ዘመነ ፍጽመት

    009-005: የማይዋሽ እግዚአብሔር የሰጠው ተስፋ (ፍጻሜ ገንዘቡ የሆነ ሕዝብ P5)

    2015/03/05 / No Comments

    ስለ ዘር አስደናቂ የሆነ እውነት አለ። በእጃችሁ አንድ ዘር፤ ለምሳሌ ያህል የብርቱካን ዘር፤ ብትይዙ በዚህ ዘር ውስጥ እንኳን ትልቅ የብርቱካን ዛፍ የሚያክል ነገር ሊያወጣ ቀርቶ በውስጡ ሕይወት ያለበትም አይመስለም። ሆኖም ግን ዘር ሦስት ነገሮችን ይፈልጋል፦ አየር፤ ርጥበትና አፈር። ከነዚህ ሁለቱ በዙሪያው እውነት ሲሆኑ፤ ዘር አስደናቂ ነገር ያደርጋል። መብቀል ይጀምራል! አንዳንድ ዘር በመጀመሪያ ሥር ይልካል። ይህም ርጥበትና አየር አግኝቻለሁ ነገር ግን አፈር የት አለ? የሚል ይመስላል። አፈር ካገኘ በኋላ አሁን ግንድ ለመላክ ትዕዛዝ ያስተላልፋል። እንዲሁ በትንሹ የአዲስ ኪዳን ሕዝብ ህልውና እነዚህን ሁለት እውነታዎች ይፈልጋል። እነዚህም የፍጻሜ ተስፋ (Eschatological Hope) እና የልጁና የመንፈሱ መላክ ናቸው (The Gospel Mission of the Son and the Spirit) እነዚህ ሁለቱ በሌሉበት ሰዎች እግዚአብሔርን በማወቅ ለማደግ አይችሉም።…

    Read More
    Samson Tilahun

    You May Also Like

    009-010: የባረከን አባትና አምላክ ይባረክ – ኤፌ. 1:3 (የኤፌሶን ምዕራፍ አንድ ጥናት)

    2015/06/26

    “የትምህርተ-ቅዱሳት መጻሕፍት” ትምህርቶች በቅደም ተከተል

    2013/07/09

    Workshop 01: The Relationship between Biblical Authority & Worldview Contextualization

    2017/06/23
34567

ወንጌል ምን ማለት ነው?

https://www.youtube.com/watch?v=lG2yMVjs8Oo

Newsletter

ኢየሱስ ይልቃል! - 2025 ©
 

Loading Comments...