-
009-008: በወንጌል የተቃኘ የቃል-ኪዳን ሕይወት፡ እምነት ፍቅርና ተስፋ (ፍጻሜ ገንዘቡ የሆነ ሕዝብ P8)
ስለ እናንተ በምንጸልይበት ጊዜ፥ የጌታችንን የኢየሱስን አባት እግዚአብሔርን ሁልጊዜ እናመሰግናለን፤ ምክኒያቱም በክርስቶስ ኢየሱስ ስላላችሁ እምነትና ለቅዱሳንም ሁሉ ስላላችሁ ፍቅር ሰምተናል[ἀκούσαντες τὴν πίστιν ὑμῶν ἐν Χριστῷ Ἰησοῦ καὶ τὴν ἀγάπην ἣν ἔχετε εἰς πάντας τοὺς ἁγίους]ሐዋርያው ወደ ምሥጋናና ወደ ልመና ጸሎት ያነሳሳው ስለ ቆላስያስ ሰዎች የሰማው ነገር ነው፦ በክርስቶስ ኢየሱስ ስላላችሁ እምነት፦ ይህ የቆላስያስ ሰዎች በክርስቶስና በወንጌሉ ላይ ያለ እምነታቸውን ያሳያል፤…
-
009-007: የአብርሃም በረከት ለአሕዛብ ይደርስ ዘንድ-የመንፈስ ተስፋ! (ፍጻሜ ገንዘቡ የሆነ ሕዝብ P7)
[sz-ytvideo url=”https://www.youtube.com/watch?v=7GresI587xQ” theme=”dark” cover=”local” responsive=”y” autoplay=”n” loop=”n” fullscreen=”y” disablekeyboard=”n” disableiframe=”n” disablerelated=”n” delayed=”n” schemaorg=”n” /] Christ redeemed us from the curse of the law by becoming a curse for us—for it is written, “Cursed is everyone who is hanged on a tree”— so that in Christ Jesus the blessing of Abraham might come to the Gentiles, so that we might receive…
-
009-006: ሙታን የእግዚአብሔርን ልጅ ድምጽ የሚሰሙበት ጊዜ ይመጣል! አሁንም መጥቷል! (ፍጻሜ ገንዘቡ የሆነ ሕዝብ P6)
[su_youtube url=”https://www.youtube.com/watch?v=Kk87X5mQfhc”] Our Christian hope entails Resurrection Existence Resurrected bodies New heaven and new earth, our home of righteousness (Rev. 21-22) Sabbath rest (Heb. 3-4) Perfected vision and fellowship The above blessings however have begun here on this evil age, while we are in it. Therefore at present we posses eternal life, resurrection power, sabbath rest and a realized vision…
-
The Fulfillment of the Davidic Covenant in Jesus of Nazareth, the Exalted Son, Psalm 2 (Part 8)
– This is my recommendation that you would first listen to part seven of this series for comprehensiveness. This is the last session of part seven – አሕዛብ ለምን ያጕረመርማሉ? ወገኖችስ ለምን ከንቱን ይናገራሉ? የምድር ነገሥታት ተነሡ፥ አለቆችም በእግዚአብሔርና በመሢሑ ላይ እንዲህ ሲሉ ተማከሩ። ማሰርያቸውን እንበጥስ፥ ገመዳቸውንም ከእኛ እንጣል። በሰማይ የሚኖር እርሱ ይሥቃል፥ ጌታም ይሣለቅባቸዋል። በዚያን ጊዜ በቍጣው ይናገራቸዋል፥ በመዓቱም…
-
Jesus is Better than King David: A Study of the Davidic Covenant
ዳዊት የአብርሃምን ተስፋ ይፈጽማል: 2 Sam. 7:8-17; Ezek. 37:24-28; Ps.72:8-11, 17; cf. Ps. 2:8 (የምድር ሁሉ በረከት)Notice in Ps. 2:8; 72:8 ርስቱ አሁን ዓለምን በሙሉ መሆኑን ተመልከት. ዘላለማዊ ንግሥና ነው (2 Sam. 7:13, 16; Ps. 89:3-4, 28-37; 132:11-12) ሆኖም መታዘዝ ገንዘቡ ነው (2 Sam. 7:14-15) ዳዊት ግን ጥሪውን አልፈጸመም (2 Sam. 11ff)/a son of Adam እንደ ገና አዲስ ዳዊት ይነሳል:…
-
Jesus is Better: Why Bother with Angels? Aren’t Angels also called sons? (Part 6)
Why compare the Son with angels? The writer emphasizes the son’s supremacy over the angels in his identity as being one with God and his enthronement as the exalted Christ . He presents 7 biblical quotation (Ps. 2:7; 2 Sam 7:14; Duet 32:43; Ps 104:4; Ps 45: 6-7; Ps 102: 25-27 and finally Ps 110:1 et.al.) as evidence for this…
-
Jesus Is Better as the Eternal Son of God-The Son as the Full Revelation of the Father’s Identity (Part 5)
ልጁ የእግዚአብሔር ክብር ነጸብራቅ ነው [su_note note_color=”#efeeee”] [/su_note] የአባቱን ክብር ያንጸባርቃል። ክብር ስንል የከበረ ነው። ሆኖም ግን በዚህ ሥፍራ ክብሩን እንዲበራና እንዲገለጥ የሚያደርገው ልጁ ነው። ከዚህ የተነሳ ልጁ የእ/ር አስተርዕዮ/ መገለጥ ነው። ልጁ የእግዚአብሔር ባሕርይ ምሳሌ ነው ለልጁ የእግዚአብሔር ሕልውናና ማንነት ገንዘቡ ነው። ከዚህ የተነሳ ልጁ ከአባቱ ጋር በክብርና በሐይል እኩል ነው። የልጁ የማማከል አገግሎት እግዚአብሔርን ያማክላል ልጁ የመለኮት ባህርይ…
-
Jesus is better as the Eternal Son of God: He is better than the Prophets and angels! (Part 4)
“ከመላእክት ይልቅ እጅግ የሚበልጥ ስምን በወረሰ መጠን እንዲሁ ከእነርሱ አብዝቶ ይበልጣል!” Hebrews 1:4 የዕብ 1-4 የሐሳብ አፈሳሰስ ( Chiastic Structure) ሦስቱ የልጁ ልጅነት መለኮታዊና ዘላለማዊ ልጅ ነው (Eternal Son of God) ዓለማትን በፈጠረበት በልጁ በዚህ ዘመን መጨረሻ ለእኛ ተናገረን፤ 3 እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ…. “መልአኩም መልሶ እንዲህ አላት። መንፈስ ቅዱስ በአንቺ ላይ ይመጣል፥ የልዑልም ኃይል ይጸልልሻል ስለዚህ ደግሞ ከአንቺ…
-
Jesus is better than the Prophets and Angels: As the Eternal Son of God (Part 4)
[su_note note_color=”#efeeee”] [/su_note] Hebrews 1:4 “ከመላእክት ይልቅ እጅግ የሚበልጥ ስምን በወረሰ መጠን እንዲሁ ከእነርሱ አብዝቶ ይበልጣል።”
-
Jesus is Better as the Son of God: The Identity of the Son- (Part 3)
This is the third session in our study of the book of Hebrews. Hebrews 1:1–4 [su_note note_color=”#efeeee”]”ከጥንት ጀምሮ እግዚአብሔር በብዙ ዓይነትና በብዙ ጎዳና ለአባቶቻችን በነቢያት ተናግሮ፥ ሁሉን ወራሽ ባደረገው ደግሞም ዓለማትን በፈጠረበት በልጁ በዚህ ዘመን መጨረሻ ለእኛ ተናገረን፤ እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤ ከመላእክት ይልቅ እጅግ የሚበልጥ…
-
የልጅነትን መብት እናገኝ ዘንድ፡ የተሰቀለው-ክርስቶስና የተስፋው-መንፈስ
Adopted as Sons through The Crucified-Christ and the Promise-Spirit (This is an excerpt from the message I preached on March 23, 2014 on the Amharic Service. I summarized and added few reflections that I couldn’t because I exceeded the time allotted) [jwplayer player=”1″ mediaid=”2476″] Introduction If every one of us gets the “megaphone”, we all have our own opinions as…
-
የዕብራውያን መጽሐፍ መንደርደሪያ ሃሳቦች!
[su_note note_color=”#efeeee”] [/su_note] እግዚአብሔር ስለ እኛ አንዳች የሚበልጥ ነገርን አስቀድሞ አይቶ ነበርና “እነርሱ በእምነት መንግሥታትን ድል ነሡ፥ ጽድቅን አደረጉ፥ የተሰጠውን የተስፋ ቃል አገኙ፥ የአንበሶችን አፍ ዘጉ፥ የእሳትን ኃይል አጠፉ፥ ከሰይፍ ስለት አመለጡ፥ ከድካማቸው በረቱ፥ በጦርነት ኃይለኞች ሆኑ፥ የባዕድ ጭፍሮችን አባረሩ። ሴቶች ሙታናቸውን በትንሣኤ ተቀበሉ፤ ሌሎችም መዳንን ሳይቀበሉ የሚበልጠውን ትንሣኤ እንዲያገኙ እስከ ሞት ድረስ ተደበደቡ፤ ሌሎችም መዘበቻ በመሆንና በመገረፍ ከዚህም በላይ…
-
ከላይ የመጣው ከሁሉ በላይ ነው! ያየውንና የሰማውንም ይመሰክራል
ዮሐንስ መለሰ፥ እንዲህ ሲል። ከሰማይ ካልተሰጠው ሰው እንዳች ሊቀበል አይችልም። እናንተ። እኔ ክርስቶስ አይደለሁም፥ ነገር ግን። ከእርሱ በፊት ተልኬአለሁ እንዳልሁ ራሳችሁ ትመሰክሩልኛላችሁ። ሙሽራይቱ ያለችው እርሱ ሙሽራ ነው፤ ቆሞ የሚሰማው ሚዜው ግን በሙሽራው ድምጽ እጅግ ደስ ይለዋል። እንግዲህ ይህ ደስታዬ ተፈጸመ። እርሱ ሊልቅ እኔ ግን ላንስ ያስፈልጋል። ከላይ የሚመጣው ከሁሉ በላይ ነው፤ ከምድር የሚሆነው የምድር ነው የምድሩንም ይናገራል። ከሰማይ የሚመጣው ከሁሉ…
-
የሥልጣን ቃል – ትርጉም ያለው ቃል!
[su_quote]”በውኑ የእግዚአብሔርን ቃል በመስማት ደስ እንደሚለው እግዚአብሔር በሚቃጠልና በሚታረድ መሥዋዕት ደስ ይለዋልን? እነሆ፥ መታዘዝ ከመሥዋዕት፥ ማዳመጥም የአውራ በግ ስብ ከማቅረብ ይበልጣል። ዓመፀኝነት እንደ ምዋርተኛ ኃጢአት፥ እልከኝነትም ጣዖትንና ተራፊምን እንደ ማምለክ ነው፤ የእግዚአብሔርን ቃል ንቀሃልና እግዚአብሔር ንጉሥ እንዳትሆን ናቀህ አለ። ” ፩ ሳሙ ፩፭: ፪፪-፪፫[/su_quote] [su_note note_color=”#efeeee”][jwplayer player=”1″ mediaid=”2397″][/su_note] እውነት እላችኋለሁ፥ በምድር የምታስሩት ሁሉ በሰማይ የታሰረ ይሆናል፥ በምድርም የምትፈቱት ሁሉ በሰማይ…