• Articles,  Blog

    Nicene-Constantinople Creed (A.D. 325-381): Part 1

    Introduction [su_dropcap]It [/su_dropcap]was the year 325 AD. 318 bishops, from around the Roman Empire, begun to arrive on horseback at Nicaea- a small town in modern iznik, 2 hours from Istanbul, Turkey. Their travel expenses were covered by the Emperor Constantine. This was the first official council met since the persecution ended. Most of the Bishops present at the council…

  • Articles,  Blog

    Treasures and Perspectives

    The word treasures is an interesting word, for it denotes that behind an object there is a certain value. Everything that we see around us has a certain money value to it: everything! It is a matter of knowing and discerning. The choice is always present: the pursuit of the present–temporary pleasures or the pursuit of the Kingdom. Pleasures for…

  • Articles,  GOSPEL,  ትምህርተ ድነት

    To know Him is to have Eternal Life (Article)

      ፩ እግዚአብሔርን ማወቅ የነገር ሁሉ ግብ ነው (The audio version is here) ያውቁ ዘንድ ይህች የዘላለም ሕይወት ናት! “ኢየሱስም ይህን ተናግሮ ወደ ሰማይ ዓይኖቹን አነሣና እንዲህ አለ። አባት ሆይ፥ ሰዓቱ ደርሶአል፤ ልጅህ ያከብርህ ዘንድ፥ በሥጋም ሁሉ ላይ ሥልጣን እንደ ሰጠኸው፥ ለሰጠኸው ሁሉ የዘላለምን ሕይወት ይሰጣቸው ዘንድ ልጅህን አክብረው። እውነተኛ አምላክ ብቻ የሆንህ አንተን የላክኸውንም ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዘንድ ይህች…

  • Articles,  GOSPEL,  ወንጌል

    -6- ማዕከላዊ ወንጌል ክርስቶስን ማዕከል ያደረገ ነው!

    (This is the last post on this series. If you would like to read the whole article in English, click here The Story of the Gospel) (3) ክርስቶስ የወንጌል ማዕከል ነው! “ክርስቶስ ስለ ኃጢአታችን ሞተ፤ ተቀበረ፣ በቅዱሳን መጽሐፍት እንደ ተጻፈዉም በሦስተኛው ቀን ተነሳ፣ ከዚያም ለኬፋ ታየ፣ ቀጥሎም ለአስራ ሁለቱ ታየ፣…” 1 ቆሮ 15፤ 4-5 እስከ አሁን ድረስ የተመለከትነው ወንጌል ማዕከላዊ…

  • Articles,  GOSPEL,  ወንጌል

    -5- ወንጌል በመጀመሪያይቱ ቤተክርስቲያን ሕይወት፡ የወንጌልን ንጽሕናና ቀዳሚነት አጥብቆ መያዝ

    (If you would like to read the whole article in English, click here The Story of the Gospel) (ለ) የወንጌልን ንጽሕና አጥብቆ መያዝ  “የሰበክሁላችሁን ቃል አጥብቃችሁ ብትይዙ፣ በዚህ ወንጌል ትድናላችሁ፤ አለዚያ ያመናችሁት በከንቱ ነው።  ( 1 ቆሮ.15፥ 2) የወንጌልን ማዕከላዊነት የምንጠብቅበት ሁለተኛው መንገድ ወንጌልን አጥብቆ በመያዝ ነው። ይህ “አጥብቆ መያዝ” ጳውሎስ  ለቆሮንቶስ ሰዎች አንዳስጠነቀቃቸው የወንጌልን የመጀመሪያ ይዘት/መልዕክት (originality) መጠበቅ ማለት ነው። ይህም የተቀበሉትን…

  • Articles,  GOSPEL,  ወንጌል

    -4- ወንጌል በመጀመሪያይቱ ቤተክርስቲያን ሕይወት፡ ወንጌልን ከማጥበብ መቆጠብ

     (If you would like to read the whole article in English, click here  [su_posts template=”templates/teaser-loop.php” posts_per_page=”-1″ taxonomy=”post_tag” tax_term=”165″ tax_operator=”0″ order=”asc”]The Story of the Gospel[/su_posts]) 1 ቆሮንቶስ 15፥ 1-11 [su_quote] አሁንም፣ ወንድሞች ሆይ፣ የሰበክሁላችሁንና የተቀበላችሁትን ደግሞም ጸንታችሁ የቆማችሁበትን ወንጌል ላሳስባችሁ እወዳለሁ፤ የሰበክሁላችሁን ቃል አጥብቃችሁ ብትይዙ፣ በዚህ ወንጌል ትድናላችሁ፤ አለዚያ ያመናችሁት በከንቱ ነው። እኔ የተቀበልሁትንና ከሁሉ በላይ የሆነውንም ለእናንተ አስተላልፌአለሁ፤ ቅዱሳን መጻፍት…

  • Articles,  GOSPEL,  ወንጌል

    -3- ወንጌል በአዲስ ኪዳን:- ወንጌል የብሉይ ተስፋ ፍጻሜ ነው!

    (If you would like to read the whole article in English, click here The Story of the Gospel) ጌታ እየሱስ “ ጊዜው ደርሷል፣ የእግዚአብሔር መንግስት ቀርባለች፣ ንስሃ ግቡ፣ በወንጌልም እመኑ” በማለት የእግዚአብሔርን ወንጌል አውጇል (ማር. 1፥15)። “ዩዋንጌልዮን” (εὐαγγέλιον, euangelion) የሚለው የግሪክ ቃል ወንጌልን ለመጥቀስ ከ 100 ጊዜ በላይ በአዲስ ኪዳን (በብሉይ ነብያት በእብራይስጡ ‘ብሦራ‘ ብለው የተጠቀሙት ነገር ግን በአዲስ ኪዳን…

  • Articles,  GOSPEL,  ወንጌል

    -2- ወንጌል የብሉይ ኪዳን ተስፋና የመንግሥቱ የድል-ምስራች ዜና ነው

     (If you would like to read the whole article in English, click here The Story of the Gospel) – ወንጌል የእግዚአብሔር መንግስት የምስራች ዜና ነው – በአንድ አዲስ ግኝት በስተጀርባ የፈጠራው ባለቤት ወይም አዲስ ነገር ያገኘው ሰው አለ። ያ ሰው አዲሱን ነገር ለማግኘት የተነሳሳውና ያከናወነው ደግሞ አንድ የተከሰተ ችግርን ለመፍታት ነው። ስለዚህም ከአንድ አዲስ ግኝት በስተጀርባ አድራጊው ወይንም ተመራማሪው ብቻ ሳይሆን…

  • Articles,  Blog,  GOSPEL,  ወንጌል

    -1- የወንጌል ማዕከላዊነት

    መግቢያ (If you would like to read the whole article in English, click here The Story of the Gospel) ‘ወንጌል’ የሚለው ቃል እጅግ ከመለመዱ የተነሳ፤ ‘ወንጌል የብዙ ነገሮች ገላጭ ቃል ሆኖ ሲውል ይደመጣል። ሁልጊዜም እንደሚባለው፤ አንድ ቃል ብዙ ነገሮችን እንዲወክል በተጠቀምነው ቁጥር የቃሉ ይዘትና ክብደት ይቀንሳል። ለምሳሌ ያሕል፤ ጸጋ የሚለውን ቃል በንግግራችን እንዴት እንደምንጠቀመው እንመለከት። ዝናሽና አስቴር ወደ ዋናው አዳርሽ…