ኢየሱስ ይልቃል!

“ከመላዕክት ይልቅ እጅግ የሚበልጥ ስምን በወረሰ መጠን እንዲሁ ከእነርሱ አብዝቶ ይበልጣል!”

  • Home
  • ፍታቴ
    • የብሉይ ኪዳን ሐቲት
    • የአዲስ ኪዳን ሐቲት
  • መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነገረ-መለኮት
    • የቅዱሳት መጻሕፍት ትራኬ
    • የቀዳሚው ኪዳን ነገረ-መለኮት
    • የአዲስ ኪዳን ነገረ-መለኮት
  • ሥልታዊ ነገረ-መለኮት
    • ትምህርተ እግዚአብሔር
      • የእግዚአብሔር ሉዓላዊነት
      • የእግዚአብሔር መንግሥት
    • ትምህርተ-ቅዱሳት መጻሕፍት
      • የመጽሐፍ ቅዱስ ባህሪያት
    • ትምህርተ አስተርእዮ
    • ትምህርተ ክርስቶስ
    • ትምህርተ ድነት
    • ትምህርተ ዘመነ ፍጽመት
  • ሥነ አፈታት
  • ወንጌል
  • መጣጥፎች
  • About
    • About Me
    • A call to return to the center!
    • About this blog site
    • Mission Statement
    • Faith Statements
    • The Overarching Theme
    • Feedback/Questions
  • Home
  • ፍታቴ
    • የብሉይ ኪዳን ሐቲት
    • የአዲስ ኪዳን ሐቲት
  • መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነገረ-መለኮት
    • የቅዱሳት መጻሕፍት ትራኬ
    • የቀዳሚው ኪዳን ነገረ-መለኮት
    • የአዲስ ኪዳን ነገረ-መለኮት
  • ሥልታዊ ነገረ-መለኮት
    • ትምህርተ እግዚአብሔር
      • የእግዚአብሔር ሉዓላዊነት
      • የእግዚአብሔር መንግሥት
    • ትምህርተ-ቅዱሳት መጻሕፍት
      • የመጽሐፍ ቅዱስ ባህሪያት
    • ትምህርተ አስተርእዮ
    • ትምህርተ ክርስቶስ
    • ትምህርተ ድነት
    • ትምህርተ ዘመነ ፍጽመት
  • ሥነ አፈታት
  • ወንጌል
  • መጣጥፎች
  • About
    • About Me
    • A call to return to the center!
    • About this blog site
    • Mission Statement
    • Faith Statements
    • The Overarching Theme
    • Feedback/Questions

Log In

Newsletter

Categories

  • Articles (39)
  • Blog (63)
  • Featured_Videos (5)
  • GOSPEL (18)
  • HEBREWS (11)
  • KOG (12)
  • Media Posts (64)
    • Audio Posts (61)
      • ትምህርተ ክርስቶስ (6)
      • ትምህርተ-ቅዱሳት መጻሕፍት (14)
      • ትምህርተ-ድነት (4)
        • ወንጌል (3)
      • የመጽሐፍ-ጥናት (29)
        • ብሉይ ኪዳን (2)
          • ሕዝቅኤል (2)
        • አዲስ-ኪዳን (27)
          • 1 ተሰሎንቄ (1)
          • ምጋቤ መልእክታት (2)
          • ቆላስያስ (2)
          • ኤፈሶን (2)
          • እብራውያን (2)
          • ዕብራውያን (13)
          • የማቴዎስ-ወንጌል (1)
          • የዮሐንስ-ወንጌል (3)
          • ገላትያ (2)
    • Video Posts (13)
  • WOG (13)
  • YHWH (13)
  • መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነገረ-መለኮት (BT) (17)
    • የቀዳሚው ኪዳን ነገረ-መለኮት (3)
    • የቅዱሳት መጻሕፍት ትራኬ (2)
    • የአዲስ ኪዳን ነገረ-መለኮት (11)
  • ምክር ከቃሉ (1)
  • ትምህርተ መለኮት/ Theology (49)
    • ትምህርተ ሐጥያት (1)
    • ትምህርተ መንፈስ ቅዱስ (1)
    • ትምህርተ ሥነ-ፍጥረት (1)
    • ትምህርተ ሰብዕ (2)
    • ትምህርተ ቤተ/ክርስቲያን (1)
    • ትምህርተ አስተርእዮ (4)
    • ትምህርተ እግዚአብሔር (16)
      • ሕያው እግዚአብሔር (5)
      • የእግዚአብሔር ሉዓላዊነት (9)
      • የእግዚአብሔር መንግሥት (9)
    • ትምህርተ ክርስቶስ (11)
    • ትምህርተ ዘመነ ፍጽመት (8)
    • ትምህርተ ድነት (19)
      • ወንጌል (15)
  • ትምህርተ-ቅዱሳት መጻሕፍት (25)
    • የመጽሐፍ ቅዱስ ባህሪያት (9)
    • የመጽሐፍ ቅዱስ አፈታት (12)
  • ጥቅስ (24)
    • 2ኛ ጢሞቴዎስ (1)
    • ማቴዎስ ወንጌል (2)
    • ሮሜ (2)
      • ምዕራፍ 5 (2)
    • ኢሳያስ (3)
      • ምዕራፍ 55:1 (1)
    • ዕብራውያን (13)
    • ዮሐንስ ወንጌል (3)
  • ፍታቴ/ Exegesis (23)
    • የብሉይ ኪዳን ሐቲት (6)
    • የአዲስ ኪዳን ሐቲት (16)
  • HEBREWS,  ዕብራውያን,  ዕብራውያን

    Jesus is Better than King David: A Study of the Davidic Covenant

    2014/08/13 / No Comments

    ዳዊት የአብርሃምን ተስፋ ይፈጽማል: 2 Sam. 7:8-17; Ezek. 37:24-28; Ps.72:8-11, 17; cf. Ps. 2:8 (የምድር ሁሉ በረከት)Notice in Ps. 2:8; 72:8 ርስቱ አሁን ዓለምን በሙሉ መሆኑን ተመልከት. ዘላለማዊ ንግሥና ነው (2 Sam. 7:13, 16; Ps. 89:3-4, 28-37; 132:11-12) ሆኖም መታዘዝ ገንዘቡ ነው (2 Sam. 7:14-15) ዳዊት ግን ጥሪውን አልፈጸመም (2 Sam. 11ff)/a son of Adam እንደ ገና አዲስ ዳዊት ይነሳል:…

    Read More
    Samson Tilahun
  • HEBREWS,  ዕብራውያን,  ዕብራውያን

    Jesus is Better: Why Bother with Angels? Aren’t Angels also called sons? (Part 6)

    2014/07/25 / No Comments

    Why compare the Son with angels? The writer emphasizes the son’s supremacy over the angels in his identity as being one with God and his enthronement as the exalted Christ . He presents 7 biblical quotation (Ps. 2:7; 2 Sam 7:14; Duet 32:43; Ps 104:4; Ps 45: 6-7; Ps 102: 25-27 and finally Ps 110:1 et.al.) as evidence for this…

    Read More
    Samson Tilahun
  • HEBREWS,  ዕብራውያን,  ዕብራውያን

    Jesus Is Better as the Eternal Son of God-The Son as the Full Revelation of the Father’s Identity (Part 5)

    2014/07/07 / No Comments

    ልጁ የእግዚአብሔር ክብር ነጸብራቅ ነው [su_note note_color=”#efeeee”] [/su_note] የአባቱን ክብር ያንጸባርቃል። ክብር ስንል የከበረ ነው። ሆኖም ግን በዚህ ሥፍራ ክብሩን እንዲበራና እንዲገለጥ የሚያደርገው ልጁ ነው። ከዚህ የተነሳ ልጁ የእ/ር አስተርዕዮ/ መገለጥ ነው። ልጁ የእግዚአብሔር ባሕርይ ምሳሌ ነው ለልጁ የእግዚአብሔር ሕልውናና ማንነት ገንዘቡ ነው። ከዚህ የተነሳ ልጁ ከአባቱ ጋር በክብርና በሐይል እኩል ነው። የልጁ የማማከል አገግሎት እግዚአብሔርን ያማክላል ልጁ የመለኮት ባህርይ…

    Read More
    Samson Tilahun
  • HEBREWS,  ዕብራውያን,  ዕብራውያን

    Jesus is better as the Eternal Son of God: He is better than the Prophets and angels! (Part 4)

    2014/06/30 / No Comments

    “ከመላእክት ይልቅ እጅግ የሚበልጥ ስምን በወረሰ መጠን እንዲሁ ከእነርሱ አብዝቶ ይበልጣል!” Hebrews 1:4 የዕብ 1-4 የሐሳብ አፈሳሰስ ( Chiastic Structure) ሦስቱ የልጁ ልጅነት መለኮታዊና ዘላለማዊ ልጅ ነው (Eternal Son of God) ዓለማትን በፈጠረበት በልጁ በዚህ ዘመን መጨረሻ ለእኛ ተናገረን፤ 3 እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ…. “መልአኩም መልሶ እንዲህ አላት። መንፈስ ቅዱስ በአንቺ ላይ ይመጣል፥ የልዑልም ኃይል ይጸልልሻል ስለዚህ ደግሞ ከአንቺ…

    Read More
    Samson Tilahun
  • HEBREWS,  ዕብራውያን,  ዕብራውያን

    Jesus is better than the Prophets and Angels: As the Eternal Son of God (Part 4)

    2014/06/30 / No Comments

    [su_note note_color=”#efeeee”] [/su_note] Hebrews 1:4 “ከመላእክት ይልቅ እጅግ የሚበልጥ ስምን በወረሰ መጠን እንዲሁ ከእነርሱ አብዝቶ ይበልጣል።”

    Read More
    Samson Tilahun
  • HEBREWS,  ዕብራውያን,  ዕብራውያን

    Jesus is Better as the Son of God: The Identity of the Son- (Part 3)

    2014/06/25 / No Comments

    This is the third session in our study of the book of Hebrews. Hebrews 1:1–4 [su_note note_color=”#efeeee”]”ከጥንት ጀምሮ እግዚአብሔር በብዙ ዓይነትና በብዙ ጎዳና ለአባቶቻችን በነቢያት ተናግሮ፥ ሁሉን ወራሽ ባደረገው ደግሞም ዓለማትን በፈጠረበት በልጁ በዚህ ዘመን መጨረሻ ለእኛ ተናገረን፤ እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤ ከመላእክት ይልቅ እጅግ የሚበልጥ…

    Read More
    Samson Tilahun
  • HEBREWS,  ዕብራውያን,  ዕብራውያን

    የዕብራውያን መጽሐፍ መንደርደሪያ ሃሳቦች!

    2014/03/13 / No Comments

    [su_note note_color=”#efeeee”] [/su_note] እግዚአብሔር ስለ እኛ አንዳች የሚበልጥ ነገርን አስቀድሞ አይቶ ነበርና “እነርሱ በእምነት መንግሥታትን ድል ነሡ፥ ጽድቅን አደረጉ፥ የተሰጠውን የተስፋ ቃል አገኙ፥ የአንበሶችን አፍ ዘጉ፥ የእሳትን ኃይል አጠፉ፥ ከሰይፍ ስለት አመለጡ፥ ከድካማቸው በረቱ፥ በጦርነት ኃይለኞች ሆኑ፥ የባዕድ ጭፍሮችን አባረሩ። ሴቶች ሙታናቸውን በትንሣኤ ተቀበሉ፤ ሌሎችም መዳንን ሳይቀበሉ የሚበልጠውን ትንሣኤ እንዲያገኙ እስከ ሞት ድረስ ተደበደቡ፤ ሌሎችም መዘበቻ በመሆንና በመገረፍ ከዚህም በላይ…

    Read More
    Samson Tilahun
  • WOG,  ትምህርተ-ቅዱሳት መጻሕፍት,  ትምህርተ-ቅዱሳት መጻሕፍት,  የመጽሐፍ ቅዱስ አፈታት,  የዮሐንስ-ወንጌል,  ዮሐንስ ወንጌል

    ከላይ የመጣው ከሁሉ በላይ ነው! ያየውንና የሰማውንም ይመሰክራል

    2014/01/23 / 3 Comments

    ዮሐንስ መለሰ፥ እንዲህ ሲል። ከሰማይ ካልተሰጠው ሰው እንዳች ሊቀበል አይችልም። እናንተ። እኔ ክርስቶስ አይደለሁም፥ ነገር ግን። ከእርሱ በፊት ተልኬአለሁ እንዳልሁ ራሳችሁ ትመሰክሩልኛላችሁ። ሙሽራይቱ ያለችው እርሱ ሙሽራ ነው፤ ቆሞ የሚሰማው ሚዜው ግን በሙሽራው ድምጽ እጅግ ደስ ይለዋል። እንግዲህ ይህ ደስታዬ ተፈጸመ። እርሱ ሊልቅ እኔ ግን ላንስ ያስፈልጋል። ከላይ የሚመጣው ከሁሉ በላይ ነው፤ ከምድር የሚሆነው የምድር ነው የምድሩንም ይናገራል። ከሰማይ የሚመጣው ከሁሉ…

    Read More
    Samson Tilahun
  • WOG,  ማቴዎስ ወንጌል,  ትምህርተ-ቅዱሳት መጻሕፍት,  ትምህርተ-ቅዱሳት መጻሕፍት,  የመጽሐፍ ቅዱስ አፈታት,  የማቴዎስ-ወንጌል

    የሥልጣን ቃል – ትርጉም ያለው ቃል!

    2014/01/06 / 1 Comment

    [su_quote]”በውኑ የእግዚአብሔርን ቃል በመስማት ደስ እንደሚለው እግዚአብሔር በሚቃጠልና በሚታረድ መሥዋዕት ደስ ይለዋልን? እነሆ፥ መታዘዝ ከመሥዋዕት፥ ማዳመጥም የአውራ በግ ስብ ከማቅረብ ይበልጣል። ዓመፀኝነት እንደ ምዋርተኛ ኃጢአት፥ እልከኝነትም ጣዖትንና ተራፊምን እንደ ማምለክ ነው፤ የእግዚአብሔርን ቃል ንቀሃልና እግዚአብሔር ንጉሥ እንዳትሆን ናቀህ አለ። ” ፩ ሳሙ ፩፭: ፪፪-፪፫[/su_quote] [su_note note_color=”#efeeee”][jwplayer player=”1″ mediaid=”2397″][/su_note] እውነት እላችኋለሁ፥ በምድር የምታስሩት ሁሉ በሰማይ የታሰረ ይሆናል፥ በምድርም የምትፈቱት ሁሉ በሰማይ…

    Read More
    Samson Tilahun
12

ወንጌል ምን ማለት ነው?

https://www.youtube.com/watch?v=lG2yMVjs8Oo

Newsletter

ኢየሱስ ይልቃል! - 2025 ©
 

Loading Comments...