ትምህርተ ሰብዕ
Doctrine of Man (Anthropology)
-
አስተርዕዮተ-እግዚአብሔርና ሰው
እውነተኛ ክርስትያናዊ አስተምህሮ (በምንም አይነት ጉዳይ ላይ ያተኮረ) የእግዚአብሔርን መገለጥ ማዕከል ያደረገ መሆን አለበት። ከዚህ የተነሳ ማንኛውም ትምህርት ይሁን ስብከት፤ መዝሙር ይሁን ስግደት፤ እንዲሁም አምላክ ተኮር የሆነ ማንኛውም ንግግር/ ጹሑፍ፤ እግዚአብሔርን ያጎላል ወይም ያማክላል፤ አሊያ ያንኳስሰዋል ወይም ያደበዝዘዋል። ይህ የማይመለከተው አማኝ የለም። ያህዌህ ኢዮብን “ዕውቀት በጐደለው ቃል፣ ዕቅዴን የሚያጨልም ይህ ማን ነው?”(ኢዮ. 38:2) ብሎ እንደገሰጸው አንዳንድ ጊዜ ንግግራችን ከእግዚአብሔር ማንነት…
-
ትምህርተ ሐጥያት, ትምህርተ መለኮት/ Theology, ትምህርተ መንፈስ ቅዱስ, ትምህርተ ሥነ-ፍጥረት, ትምህርተ ሰብዕ, ትምህርተ ቤተ/ክርስቲያን, ትምህርተ አስተርእዮ, ትምህርተ እግዚአብሔር, ትምህርተ ክርስቶስ, ትምህርተ ዘመነ ፍጽመት, ትምህርተ ድነት
Coming Soon….
“ዳግመኛ የተወለዳችሁት ከሚጠፋ ዘር አይደለም፥ በሕያውና ለዘላለም በሚኖር በእግዚአብሔር ቃል ከማይጠፋ ዘር ነው እንጂ። ሥጋ ሁሉ እንደ ሣር ክብሩም ሁሉ እንደ ሣር አበባ ነውና፤ ሣሩ ይጠወልጋል አበባውም ይረግፋል፤ የጌታ ቃል ግን ለዘላለም ይኖራል። በወንጌልም የተሰበከላችሁ ቃል ይህ ነው።” Teachings on these topics are going to be posted on the coming several months. The purpose of these posts is to fulfill the great…